Category Uncategorized

ነሐሴ 07/2017 ዓምየሐረሪ ክልልና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤቶች አባላት በጉራጌ ዞን ጉመር ወረዳ የአበኬ ቀበሌ ጉልቾ ጀፎረ ጎበኙ።

የሐረሪ ክልልና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤቶች በልምድ ልውውጥ ማጠቃለያ ወቅት በጉራጌ ዞን ጉመር ወረዳ የአበኬ ቀበሌ ጉልቾ ጀፎረ ጎብኝተዋል። በተመሳሳይ በቀበሌው በሚገኝ 93 ሄክታር የማህበረሰብ ጥብቅ ደን ችግኝ ተክለዋል። ምክር ቤቶቹ ጉልቾ ጀፎረን የጎበኙት ችግኝ የተከሉት…

በኢፍድሪ ጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራው ሉኡክ በጉራጌ ዞን በጉመር ወረዳ በመገኘት የጤና የልማት ስራዎች ጎብኝተዋል ።

በጉብኝቱም በጉመር ወረዳ የእንጀፎ ቀበሌ መሠረታዊ የጤና ኬላ ፓኬጅ አተገባበር እና የሞዴል ቤተሰብ ጤና እንክብካቤ የተሰሩ ስራዎች የቤት ለቤት ምልከታ ተደርጓል ፡፡በኢፍድሪ ጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ እንደገለጹት በክልሉ እየተሰሩ ያሉ የጤና ስራዎች ማህበረሰቡ በጤናው ዘርፍ ተጠቃሚነቱን ለማሳደግ ከፍተኛ…

በኢፌድሪ የገንዘብ ሚኒስቴር አቶ አህመድ ሽዴ የሚመራ የልኡካን ቡድን በጉራጌ ዞን በጉመር ወረዳ በመገኘት የልማት ስራዎች ጉብኝት አደረጉ።

በጉብኝቱም በጉመር ወረዳ በአምዶም እና በድርቦና ሰነን ቀበሌ በመገኘት በ50 ሄክታር መሬት የለማው ሰፊ የገብስ ማሳ ጉብኝት አድርገዋል።አቶ አህመድ ሽዴ በጉብኝታቸው ወቅት ባደረጉት ንግግር በግብርናው ዘርፍ የተጀመሩ ስራዎች ተጠናክረው መቀጠል አለባቸው ብለዋል።በዞኑ በሁሉም ዘርፍ የተከናወኑ ተግባራት ውጤታማ ናቸው ያሉት ሚኒስትሩ…

ፅዱ መንደር ለጤና ተስማሚ አካባቢ በመፍጠር ጤናችንን እንጠብቅ

በጉመር ወረዳ በአረቅጥ ሸለቆ ቀበሌ ” ፅዱ መንደር ለጤና ተስማሚ አካባቢ በመፍጠር ጤናችንን እንጠብቅ” በሚል የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት የምረቃ ፕሮግራም ተካሄዷል። የጉመር ወረዳ ዋና አስተዳደር አቶ ደሳለኝ ከድር በመድረኩ እንደገለጹት በጤናው ዘርፍ በሽታን አሰቀድሞ መከላከል መሰረት ያደረገው የጤና ፖሊሲ…

titele

ጉመር ወረዳ በጉራጌ ዞን ከሚገኙ 16 ወረዳዎች እና 8 ከተማ መስተዳደሮች አንዱ ሲሆን ከዞናችን ከተማ ወልቂጤ በስተምዕራብ 65 km ከሀገሪቱ በደቡብ አቅጣጫ ከአዲስ አበባ 220 km ርቆ ይገኛል። ➔ወረዳችን በ18 የገጠር ቀበሌዎች እና በ2የከተማ ማዘጋጃ ቤቶች (ቦሌ እና ባድ) የተዋቀረ…

በወረዳችን 3 ሀይቆች የሚገኙ ሲሆን አረቅጥ፣ የቦባ እና ደወሼ ሀይቆች በመባል ይታወቃሉ።

በወረዳችን 3 ሀይቆች የሚገኙ ሲሆን አረቅጥ፣ የቦባ እና ደወሼ ሀይቆች በመባል ይታወቃሉ። በእነዚህ ሃይቆች እና በተለያየ ቀበሌዎች በሰራናቸው ኩሬዎች ላይ የአሳ ጫጬት በመጨመር አሳ ማምረተና መመገብ ለገበያ ማቅረብ ጀምረናል።

በወረዳችን 3 ሀይቆች የሚገኙ ሲሆን አረቅጥ፣ የቦባ እና ደወሼ ሀይቆች በመባል ይታወቃሉ። – Copy

በወረዳችን 3 ሀይቆች የሚገኙ ሲሆን አረቅጥ፣ የቦባ እና ደወሼ ሀይቆች በመባል ይታወቃሉ። በእነዚህ ሃይቆች እና በተለያየ ቀበሌዎች በሰራናቸው ኩሬዎች ላይ የአሳ ጫጬት በመጨመር አሳ ማምረተና መመገብ ለገበያ ማቅረብ ጀምረናል።