የጉመር ወረዳ ገቢዎች ቅ/ቤት አቶ አክመል አብደላ የጉመር ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት ሀላፊ ተልዕኮ የተቋሙን አቅም በመገንባት ዘመናዊ ግልጸኘነት ተጠያቂነት የሰፈነበት የገቢ አስተዳደር ስርዓት በመፍጠር የተገልጋዩን የግብር /የታክስ ግንዛቤ በማጎልበት የግብር ግዴታውን በራሱ ተነሳሽነት እንዲወጣ በማስቻል ኢኮኖሚው ከሚያመነጨው ሃብት ለወረዳው ልማት የሚውል አስተማማኝ ገቢ ተሰብስቦ ማየት ራዕይ በ2022 ዓ/ም የወረዳው የገቢ አስተዳደር ስርዓት ዘመናዊ ፍትህዊ ሆኖ ለልማት የሚውል አስተማማኝ ገቢ ተሰብስቦ ማየት እሴቶች አገላጋይነትአገልግሎትን በጊዜ በጥራት መስጠትበልጦ መገኘትመስጠትሙያዊ ክህሎትን ለተጨባጭ ውጤት መጠቀምታማኝነትተጠያቂነትበትብብርና በውድድር ላይ የተመሰረተ የስራ ግንኙነት ማዳበር