የጉመር ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት
አቶ ደገሙ አለሙ
የጉመር ወረዳ ምክትል አስተዳደርና የግብርና ጽ/ቤት ሀላፊ
ተልዕኮ
  • ህብረተሰቡን ከድህነት የሚላቀቅ የላቀ ቴክኖሎጂ በመጠቀም ከፍተኛ ምርታማነትን ደረጃ ላይ የደረሱና ለኢኮኖሚ መዋቅራዊ ለውጥ መሠረት የሚገልጥና ድርሻውን የሚወጣ ዘመናዊ የግብርና ስርዓት መፍጠር ነው ፡፡ለዚህም ተፈጻሚነት
  • በገበያ የሚመራ ዘመናዊ የግበርና ዘዴ ማስፋፋት
  • የተፈጥሮ ሃበት መንከባከብና በዘላቂነት መጠቀም
  • ለአደጋ ተጋላጭነት መቀነስ የአደጋ መከላከልና ዝግጅት አቅም ማጎልበት
  • የባለሃብት ተሳትፎ ማሳደግ
  • የሴቶችና ወጣቶች ተሳትፎ ተጠቃሚነት ማሳደግ
ራዕይ
  • በ2022 ዘመናዊ ግብርና በመገንባት የበለጸገ ህብረተሰብ ተፈጥሮ ማየት ነው
  • ህብረተሰቡን በግብርና ልማት በንቃት እናሳትፋለን
  • ለአርሶ አደሩ ቅድሚያ እንሰጣለን
እሴቶች
  • ሙያዊ ስነምግባርን እናከብራለን
  • ፍትሃዊ ተጠቃሚነትን እናረጋግጣለን
  • ተፈጥሮ ሃብታችንና አካባቢያችንን አናንከባክባለን
  • የግብረና መረጃ ለልማት እናውላለን
  • የለውጥ ኃይሎች እንሸልማለን