የጉመር ወረዳ ሴቶችና ህጻናት ጽ/ቤት
ወ/ሮ ዙልፋ ሹምበጅ
የጉመር ወረዳ ሴቶችና ህፃናት ጽ/ቤት ሀላፊ
ተልዕኮ

የሴቶችን በልማት በመልካም አስተዳደርና በዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ እኩል ተሳትፎ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ የህጻናትን መብትና ደህንነት ማስጠበቅና የጾታ እኩልነትን ማስፈን

ራዕይ

በ2022 ዓ/ም ሴቶች በኢኮኖሚ፡ማህበራዊ፡ፖለቲካዊና በባህል መስኮች እኩል ተሳትፎና ተጠቃሚነት የተረጋገጠባት የህጻናት መብትና ደህንነት የተከበረባት የህጻናት መልካም ስብዕና የጎለበተባት እና የስርዓተ ጾታ ዕኩልነት የሰፈነባት ወረዳ ማየት

እሴቶች
  • አሳታፊነት ፍትሃዊነት
  • ግልጸኝነትና ተጠያቂነት
  • ፈጠራ
  • ቅልጥፍናና ውጤታማነት
  • የአገልግሎት ጥራት
  • የቡድን ስራ