የጉመር ወረዳ ሠላምና ጸጥታ ጽ/ቤት

አቶ መላኩ ትዛዙ
የጉመር ወረዳ ሰላምና ፀጥታ ጽ/ቤ
ረዕይ

የዜጎች ሰባዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶች የህግ የበላይነትና መልካም አስተዳደር ፡ የህዝቡ ሠላም፡ ጸጥታና ደህንነት የተረጋገጠበት ወረዳ ተፈጥሮ እና በዚህም የበኩሉን ጉልህ ድርሻ የሚያበረክት ሴክተር ሆኖ ማየት

ተልዕኮ

አሰራርና አደረጃጀትን ዘመናዊ በማድረግ ጠንካራ የጸጥታ መረጃ ስርዓት በመፍጠር ፡ ለህብረተሰቡ ንቁ ተሳትፎ የሚታገዝና ብቃት ያለው የጸጥታ ኃይል በማፍራት ግጭትን በሃይማኖት ወይም እምነትን ሽፋን በማድረግ የአክራሪነትና ጽንፈኝነት አመላካከትን በብቃት በመመከትና በመከላከል የወረዳው ጸጥታ ሠላምና ደህንትን መጠበቅና ህገ መንግስቱን በማስከበር የህግ የበላይነትን ማረጋገጥ

እሴቶች
  • ለህግመንግስቱ ታማኝነት መሆን
  • የህብረተሰቡን ተሳትፎ ማረጋገጥ
  • ሃብትን በአግባቡና በቁጠባ መጠቀም
  • የህዝብ አገልጋይነት
  • ብዝሃነት መቀበልና ማክበር
  • ፍትሃዊነትና ሰባዊነት መላበስ
  • ራስን ማብቃት አዳዲስ አሰራሮች ማዋቀር
  • ሙያዊ ስነምግባር መላበስ
  • ልዩ ድጋፍ ለሚሹት ትኩረት መስጠትና
  • ኃላፊነትን መወጣት የሚሉ ናቸው