ሙሉወርቅ ሪዞርትና ሆቴል

በጉራጌ ዞን በጉመር ወረዳ በአረቅጥ ከተማሀይቅ ዳር ተገንብቶ የሚገኝ እና ተፈጥሯዊ የመዝናኛ ስፋራ የሚገኝበት ሲሆን ከአዲስ አበባ በ220 ኪ.ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል ፣የመሮጫ ቦታ፤ ረጅም የወክዌይ ቦታ፣የጀልባ ጉዞ፣ የኳስ መጫወቻ ሜዳ፣መፀሃፍ ማንበቢያ ቦታ፣፣ የልጆች መጫወቻ፣ አሳ ማጥመድ እና የጓሮ አትክልት ከብዙ በጥቂቶቹ ናቸው፣