የጉመር ወረዳ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ጽ/ቤት ዶ/ር ኢማሙዲን አግዛ የጉመር ወረዳ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ጽ/ቤት ሀላፊ ተልዕኮ የወረዳው ህብረተሰብ የተቀናጀ ልማት ማምጣት የሚያስችሉ መንገዶች መገንባትና ማስገንባት የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ተቋማትን ማጠናከርና ለህብረተሰቡ የመንገድ አጠቃቀምና የትራፊክ አደጋን በመቀነስ የንብረት ውድመቶችንና የሰው ሞት መቀነስ እውን እንዲሆን ማድረግ ራዕይ የወረዳው ህብረተሰብ ወደ ኢኮኖሚያዊነ ማህበራዊ አስተዳደራዊ ማዕከላት የአገልግሎት ተቋማት የሚያደርስ በቂ ምቹና አስተማማበኝ የመንገድ አውታር የትራንስፖርት አገልግሎት ተጠቃሚ ሆኖ ማየት በ2022 . እሴቶች ቀልጣፋ አገልግሎትና ውጤታማነትን ማረጋገጥህብረተሰቡን ያሳተፈ ልማት ላይ እናተኩራለንሃበትን በአግባቡ በቁጠባ እንጠቀማለንየሙያ ስነ ምግባር መጠበቅ መለያችን ነውለደንበኞቻችን እርካታ ቅድሚያ እንሰጣለንውጤት ያሸልማል Facebook Twitter Youtube