የጉመር ወረዳ ህብረት ስራ ጽ/ቤት አቶ ሙሉጌታ አበበ የጉመር ወረዳ ህብረት ስራ ጽ/ቤት ሀላፊ ተልዕኮ ብቁና ተወዳዳሪ የሆነ ህብረት ስራ ማህበራን በማደራጀትና በማስፋፋት የፋይናንስ ስርዓት በማዘመንና በመዘርጋት የህብረተሰቡን ገቢ በማሳደግ ለክልላችን ብሎም ለሃገር ኢኮኖሚ ዕድገት የላቀ ድርሻ ማበርከት ራዕይ በ2022 ዓ/ም ዘመናዊ የሆነ የህብረት ማህበራት ሰፍኖ ገቢው የኑሮ ደረጃው የተሸሻለ ህብረተሰብ ማየት እሴቶች በልማት የተደራጀ ኃይል ማየትተገልጋዮች እርካታ እንዲያገኙ እናደርጋለንሃብትን በአግባቡና በቁጠባ እንጠቀማለንሙያዊ ስነ ምግባር እንላበሳለንቁጠባ ባህላችን እናደርጋለንፍትሃዊነትን እናሰፍናለንግልጸኝነት እንፈጥራለን Facebook Twitter Youtube