የጉመር ወረዳ ጤና ፅ/ቤት

አቶ ሲሳይ ስፍር
የጉመር ወረዳ ጤና ጥበቃ ጽ/ቤት ሀላፊ
ተልዕኮ(Mission)

ጥራቱን የጠበቀ እና ለሁሉም ፍትሐዊ ተደራሽ የሆነ የጤና ማበልጸግ፣ለወረርሽኝ ቅድመያ በመሥጠት በሽታን በመከላከል፣ የፈውስ ህክምናና የተሃድሶ አጠቃላይ የጤና አገልግሎት በመስጠትና በመቆጣጠር፣ እንዲሁም የመክፈል አቅም የሌላቸውን ዜጎች ታሳቢ ባደረገ መልኩ በማቅረብ የወረዳችን ህብረተሰብ ጤናና ደህንነት ወደ ላቀ ደረጃ ማድረስ፡፡

Vision (ራእይ)

ጤናማ፣ አም ራች እና የ በለፀገ የቀበሌ/ክላስተር ህብረተሰብ እና ምቹና ጸዱ አካባቢተፈጥሮ ማየት

እሴቶች
  • ለተገልጋይ ቅድሚያ መ ስጠት
  • ለመማ ር ዝግጁ መሆን
  • ለለውጥ ዝግጁ መሆን
  • ተግባብቶና ተቀናጅቶ መ ሰራት
  • የመ ስሪያ ቤቱንና የባለጉዳይ ሚስጥር መጠበቅ
  • አለመግባባቶች ሲፈጠ ሩ በመመካከር መ ፍታት
  • የደንበኞችን ክቡርነት መ ቀበልና መተግበር
  • የስራ መመሪያን ማክበር እና ለጋራ ውሳኔዎች ተገዥ መሆን
  • ማህበረሰብን ማ ሳተፍ
  • ደንበኛ ተኮር መሆን
  • ራስን መምራትና ችግር ፈቺነት
  • በቡድን ተቀናጅቶ የመስራት ባህል ማዳበር
  • ለደንበኞች መ ፍትሄ ሰጭነት ማ ጎልበት
  • ውጤት ላይ የተመ ሰረተ ኃላፊነትና ተጠያቂ ነት የመቀበል  ዝግጅት
  • የስራ ነፃነት፣ ተነሳሽነትና በራስ የመተማ መን ባህል ማዳበር
  • አዳዲስ እውቀቶችን የመሻት ባህል  ማዳበር
መገኛ አድራሻዎች