የጉመር ወረዳ አሰተዳደርጽ/ቤት ተልዕኮ በወረዳ ያሉትን ሰብዓዊና ተፈጥሮአዊ ሀብቶች አቀናጅቶ ፣ ቀጣይነት ባለው መልኩ ጥቅም ላይ እንዲውሉ በመምራትና በማረጋገጥ ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት ዕድገትን አጠናክሮ በማስቀመጥ የወረዳውን ህዝብ የልማትና የመ/አስተዳደር ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ፡፡ ራዕይ በወረዳው ሰላምና ጸጥታ ተረጋግጦና መልካም አስተዳደር ሰፍኖ ዘላቂ ልማትን በማምጣት ህብረተሰቡ ተጠቃሚ ሆኖ ማየት ነው፡፡ እሴቶች የህግ የበላይነት መርሀችን ነውለተገልጋይ ፍላጎት ትልቅ ዋጋ እንሰጣለንመቻቻል ባህላችን ነውአሳታፊነት መለያችን ነውፍትሐዊነትና ሚዛናዊነት መመሪያችን ነውልዩነታችን ውበታችን ውበታችን አንድነታችን ነው Facebook Twitter Youtube