የጉመር ወረዳ ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ፅ/ቤት አቶ ሺየሠውል ቢያዝንልኝ የጉመር ወረዳ ሰራተኛና ማህበራዊ ጽ/ቤት ሀላፊ ተልኮ የስራ ስምሪት አገልግሎት እንዲስፋፋ የኢንዱስተሪ ሰላም እንዲሰፍን የሰራተኞች ጤንነትና ደህንነት አንዲጠበቅ የስራ አከባቢዎች እንዲሻሻል የዜጎችን ማሀበራዊጥበቃ አገልግሎት እንዲያገኙ ማድፈረግ፡፡ ራዕይ በ2022 ዓ/ም የኢድስቱሪ ሰላም በሰፊነት የስራ ዕድሎች ፍትሀዊ ተጠቃሚነትና የማህበራዊ ደህንነትና ልማት አገልግሎት የተስፋፋበት ወረዳ ማየት እሴቶች ታማኝነትግልጠኝነትፍትሃዊነትአሳታፊነትእኩልነትተጠያቂነትተባብሮ መስራትቀልጣፋ አገልግሎት መስጠትበዕውቀት መምራት